ዘንድሮ ለ19ኛ ጊዜ የሚካሄደው የቅድሚያ ለሴቶች ውድድር በ10ሺ ተሳታፊዎች ዛሬ በትላስ አካባቢ ተደርጓል፡፡
መጋቢት 4 ቀን 2014 ዓ.ም. ፡- የሴቶች ብቻ የሆነው እና ዘንድሮ ለ19ኛ ጊዜ የሚካሄደው የቅድሚያ ለሴቶች ውድድር በ10ሺ ተሳታፊዎች ዛሬ በትላስ አካባቢ ተደርጓል፡፡ የዛሬውን ውድድር 7500 አካባቢ ተሳታፊዎች የተካፈሉበት ሲሆን ውድድሩ አትሌቶችን አምባሳደሮችን እና የኢትዮጵያ ተምሳሌት ሴቶችን አካቷል፡፡ በአትሌቶች ውድድር የ22 አመትዋ ፈንታዬ በላይነህ አንደኛ በመውጣት የ50ሺ ብር ተሸላሚ ስትሆን፤ በትራክ ላይ ሩጫ የ14 ደቂቃ […]
Fentaye Belayneh takes second successive win at 2022 Safaricom WOMEN FIRST 5km
13 March 2022 – the 19th edition of Ethiopia’s popular women’s-only run returned to its normal size and was staged amid great fanfare in Bole, Addis Ababa earlier today. Just short of 7,500 participants took part in the race, including elite athletes, ambassadors, and Ethiopia’s Icon Women. The first prize of 50,000 birr was won […]
Fentaye Belayneh takes second successive win at 2022 Safaricom WOMEN FIRST 5km
Fantaye Belayneh of the Adidas Development Group running club equalled the course record in winning the Sofi Malt WOMEN FIRST 5km held in Addis Ababa earlier today. Belayneh’s winning time of 15:19 saw her finish 6 seconds clear of Medhin Gebrselassie from the Bank Sport Club who had finished 2nd in the 2020 Total Great Ethiopian […]
ለ2014 ሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5 ኪሜ ውድድር 10,000 ሴቶች ለውድድሩ ተመዘገቡ፡፡
የ2014 ሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5 ኪሜ ውድድር አዘጋጆች ዛሬ ይፋ እንዳደረጉት የፊታችን እሁድ መጋቢት 13 ቀን 2014 ዓ.ም. ለሚካሄደው ውድድር አስር ሺህ ቲሸርቶች መሸጣቸውን አስታውቀዋል። በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት በ2000 ተሳታፊ ብቻ ተወስኖ የነበረው ውድድር ወደ ነበረበት የተሳታፊ መጠን ይመለሳል :: “ከሁለት አመት በፊት ከደረስንበት የተሳታፊ መጠን ላይ መድረስ በጣም አስደሳች ነው” ሲሉ የተናገሩት የታላቁሩጫ በኢትዮጵያ […]
Registration goes quickly for 2022 Safaricom Women First 5km
25 February 2022 – With more than five thousand places already taken, registration for the 2022 Safaricom Women First 5km taking place on Sunday 13th March 2022 has gathered pace and it looks likely that all 10,000 places will be taken within the coming week. Keeping the race entry fee at just 300 birr has […]
የ2014 ሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5ኪ.ሜ. ምዝገባ ሰኞ የካቲት 7 ቀን ይጀመራል፡፡
ጥር 3 ቀን 2014 ዓ.ም. ፡- ከ18 አመት በፊት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የክልል ውድድር እና የመጀመሪያውን የቅድሚያ ለሴቶች ውድድር ለማዘጋጀት አቅዶ ተዘጋጀ፡፡ የመጀመሪያው የቅድሚያ ለሴቶች 5ኪሜ ሩጫ በግንቦት ወር 1994 ዓ.ም. ተደረገ፡፡ ከ18 አመታት በኃላ የዛሬ 18 አመት ታላቁ ሩጫን የተቀላቀለችው ዳግማዊት አማረ በስራ አስኪያጅነት እየመራች የ19ኛውን ዙር የቅድሚያ ለሴቶች ውድድር ለማድረግ የምዝገባ መክፈቻውን […]
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የ2014 ቅድሚያ ለሴቶች 5ኪ.ሜ የስያሜ ስፖንሰር መሆኑን ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አስታወቀ፡፡
ጥር 26 ቀን 2014 ዓ.ም.፡- የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አዘጋጆች ሳፋሪኮም ቴሌኮሚኒኬሽን ኢትዮጵያ መጋቢት 4 ቀን የሚካሄደውን የቅድሚያ ለሴቶች 5ኪሜ ሩጫ በስያሜ ስፖንሰርነት ይሰራ እንደሆነ ታወቀ፡፡ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ስራ አስኪያጅ የሆኑት ዳግማዊት አማረ የ19ነኛው ዙር የቅድሚያ ለሴቶች 5ኪሜ ሩጫን ስፖርትና ወጣቶች ላይ ከሚሰሩ ጋር በመተባበር በተለይ አተኩሮ በመስራት ከሚታወቀው ሳፋሪኮም ጋር በአጋርነት ለመስራት በመቻላችን ደስታ […]
የ2013 ሶፊ ማልት ቅድሚያ ለሴቶች 5ኪ.ሜ ሩጫ በ2000 ተሳታፊዎች ብቻ የፊታችን እሁድ መጋቢት 19 ይካሄዳል።
ሴቶች ብቻ የሚካፈሉበት እና በደማቅ ሁኔታ የሚደረገው አመታዊው ቅድሚያ ለሴቶች ሩጫ የፊታችን እሁድ መጋቢት 19 ቀን ይካሄዳል፡፡ የ2013 ሶፊ ማልት ቅድሚያ ለሴቶች 5ኪ.ሜ ሩጫ የኢትዮጵያ ሴቶችን ስኬት እናክብር በሚል መርህ ይካሄዳል፡፡ ለሩጫው ሁለት ቀናት በቀሩት የመጨረሻው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ይህ የሩጫ መልዕክት በአትሌቶች እና በታዋቂ የቢዝነስ ሴቶች መካከል የሚደረገው አጠር ያለ ውይይት አንዱ አካል ሲሆን፤ […]
የ2013 ሶፊ ማልት ቅድሚያ ለሴቶች 5ኪ.ሜ ሩጫ የኢትዮጵያ ሴቶችን ስኬት እናክብር በሚል መርህ ተካሄደ::
ሶፊ ማልት ቅድሚያ ለሴቶች 5ኪ.ሜ ሩጫ የኮሮና ቫይረስን ቅድመ ሁኔታዎች ባገናዘበ መልኩ በዛሬው እለት በ2000 ተሳታፊዎች ብቻ ተካሄዷል፡፡ በውድድሩ ላይ የተከበሩ ወ/ሮ ፊልሰን አብዱላኪ የሴቶች፤ ህፃናትና ወጣቶች ሚንስቴር ሚንስትር የተገኙ ሲሆን ሴቶች ኢትዮጵያዊነትን በልባቸው ይዘው ለተሻለ ነገ እንዲተጉ አስታውሰዋል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ አትሌት ሃይሌ ገ/ስላሴና አትሌት መሰረት ደፋር በውድድሩ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉ ሲሆን አትሌት አሰለፈች […]
የ2013 ሶፊ ማልት ቅድሚያ ለሴቶች 5ኪ.ሜ ሩጫ በ2000 ተሳታፊዎች ብቻ የፊታችን እሁድ መጋቢት 19 ይካሄዳል።
ሴቶች ብቻ የሚካፈሉበት እና በደማቅ ሁኔታ የሚደረገው አመታዊው ቅድሚያ ለሴቶች ሩጫ የፊታችን እሁድ መጋቢት 19 ቀን ይካሄዳል፡፡ የ2013 ሶፊ ማልት ቅድሚያ ለሴቶች 5ኪ.ሜ ሩጫ የኢትዮጵያ ሴቶችን ስኬት እናክብር በሚል መርህ ይካሄዳል፡፡ ለሩጫው ሁለት ቀናት በቀሩት የመጨረሻው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ይህ የሩጫ መልዕክት በአትሌቶች እና በታዋቂ የቢዝነስ ሴቶች መካከል የሚደረገው አጠር ያለ ውይይት አንዱ አካል ሲሆን፤ […]