የ2015 ሶፊ ማልት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አለምአቀፍ 10ኪሜ. አካል የሆነው የልጆች ሩጫ እና ሌሎችን ለመርዳት ሮጣለሁ የበጎ አድራጎት ዘመቻ ዛሬ በይፋ ይጀመራል፡፡
ጥቅምት 1 ቀን 2015 ዓ.ም.፡- 2015 ፕሌይማተርስ የህፃናት ሩጫ እና ሌሎችን ለመርዳት ሮጣለሁ የገቢ ማሰባሰቢያ መክፈቻ ጋዜጣዊ መግለጫ በዛሬው እለት ይካሄዳል፡፡ 40 ሺ ተሳታፊዎች የሚጠበቁበት እና ለ22ኛ ጊዜ የሚካሄደው ታላቁ ሩጫ ከሚካሄድበት እለት አንድ ቀን ቀደም ብሎ የሚካሄደው የህፃናት ውድድር ዘንድሮ ከ ፐሌይማተርስ ፕሮጀክት ጋር በመተባበር የሚካሄድ ነው፡፡ የውድድሩም ዋና መልዕክት ከዚሁ ፕሮጀክት ጋር የተያያዘ […]