ፔሬስ ጄፕቺርችር – የ2015 ሶፊ ማልት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አለም አቀፍ 10ኪ.ሜ የክብር እንግዳ መሆኗ ታወቀ፡፡

ጥቅምት 29 ቀን 2015 ዓ.ም.፡- እ.ኤ.አየ2020 ቶኪዮ ኦሎምፒክ አሸናፊዋ ፔሬስጄፕቺርችር እሁድ ህዳር 11 ቀን በሚደረገው የ2015 ሶፊ ማልት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አለም አቀፍ 10ኪ.ሜ ውድድር ላይ የክብር እንግዳ እንደምትሆን ታውቋል፡፡ የ29 አመቷ ፔሬስ በ2021 ባልተለመደ መልኩ የኒውዮርክ ማራቶንን እና የኦሎምፒክ አሸናፊነትን ያገኘች ሲሆን በ2022 ደግሞ በግሩም ብቃት የቦስተን ማራቶንን አሸንፋለች፡፡ ፔሬስ የ2016 እና የ2020 የሁለት […]

የ2015 ሶፊ ማልት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አለምአቀፍ 10ኪሜ. አካል የሆነው የልጆች ሩጫ እና ሌሎችን ለመርዳት ሮጣለሁ የበጎ አድራጎት ዘመቻ ዛሬ በይፋ ይጀመራል፡፡

ጥቅምት 1 ቀን 2015 ዓ.ም.፡- 2015 ፕሌይማተርስ የህፃናት ሩጫ እና ሌሎችን ለመርዳት ሮጣለሁ የገቢ ማሰባሰቢያ መክፈቻ ጋዜጣዊ መግለጫ በዛሬው እለት ይካሄዳል፡፡ 40 ሺ ተሳታፊዎች የሚጠበቁበት እና ለ22ኛ ጊዜ የሚካሄደው ታላቁ ሩጫ ከሚካሄድበት እለት አንድ ቀን ቀደም ብሎ የሚካሄደው የህፃናት ውድድር ዘንድሮ ከ ፐሌይማተርስ ፕሮጀክት ጋር በመተባበር የሚካሄድ ነው፡፡ የውድድሩም ዋና መልዕክት ከዚሁ ፕሮጀክት ጋር የተያያዘ […]

After 8-week delay 2020 Great Ethiopian Run 10km announces date for 10 January 2021

10 December 2020 – Great Ethiopian Run race organisers have announced plans to stage the 20th edition of the race on the new date of Sunday 10th January 2021, eight weeks later than originally planned. The delay was enforced by the global COVID-19 pandemic, but organisers are now confident that they will be able to stage the […]

Gashaw and Gebreselama crowned champions at 2020 Total Great Ethiopian Run

Twenty-two-year old Abe Gashaw and twenty-year old Tsige Gebrselama won the men’s and women’s elite races respectively at today’s rescheduled 2020 Total Great Ethiopian Run 10km.  For Gashaw it was his second victory in the race, having won previously in 2016. For much of the race he ran behind his friend and training partner Tadesse […]