የ2015 ሶፊ ማልት ሀዋሳ ግማሽ ማራቶን ላይ ለሚሳተፉ አትሌቶች ከፍተኛ የገንዘብ ሽልማት ተዘጋጅቷል
ጥር 3 ቀን 2015 ዓ.ም.፡- እሁድ የካቲት 05 ቀን 2015 ዓ.ም. የሚካሄደው የ2015 ሶፊ ማልት ሀዋሳ ግማሽ ማራቶን አትሌቶች ውድድር አጠቃላይ ከ400,000 ብር በላይ ሽልማት እንደሚሆን የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አዘጋጆች አሳወቁ። ሽልማቱ ውድድሩን (ግማሽ ማራቶኑን) ከ60 ደቂቃ በታች ለሚጨርሱ ማንኛውም ወንድ አትሌቶች እና ከ70 ደቂቃ በታች ለሚጨርሱ ሴት አትሌቶች በየዘርፋቸው የሚከፋፈሉት የ100,000 ብር ሽልማትን ያካትታል። […]
የዝግታ ግማሽ ማራቶን ሯጩ ማስታወሻ ~ዳግም ተሾመ
የሃዋሳ ግማሽ ማራቶን ውድድር ሲጀመር ጀምሮ በአዘጋጅ ቡድን አባልነት ተሳትፌአለሁ፡፡ በተለያዩ አመታት የውድድሩ መንገድ ሲለካ አንዴም ባለ 3 ዙር አንዴም ባለ 2 ዙር ስለሚሆን ሙሉውን ግማሽ ማራቶን ሮጬው አላውቅም፡፡ ባለፈው አመት ግን የውድድሩ መንገድ አንድ ወጥ 21ኪ.ሜ. በመሆኑ መንገዱን ለመለካት ሙሉውን በሳይክል የመጓዝ እድሉ ነበረኝ፡፡ ነገር ግን ሳይክል መንዳት እና መሮጥ ለየቅል ናቸው፡፡ ውድድሩን ካካሄድን […]
የ2014 ዓ.ም. የሶፊ ማልት የሐዋሳ ግማሽ እሁድ የካቲት 6 ቀን ያካሄዳል።
የካቲት 4 ቀን 2014 ዓ.ም.፡- የ2014 ዓ.ም. የሶፊ ማልት የሐዋሳ ግማሽ ማራቶን ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ባህል እና ስፖርት ቢሮ እንዲሁም በሐዋሳ ከተማ አስተዳደር እና በሌሎች አጋሮች ድጋፍ በመጪው እሁድ የካቲት 6 ቀን ያካሄዳል። የእሁዱ የሐዋሳ ግማሽ ማራቶን ለ10ኛ ጊዜ የሚደረግ ነው። በአራት የተለያዩ የውድድር ዘርፎች 2500 ተሳታፊዎች ተሳታፊዎች የሚሮጡበት ይህ ሩጫ […]
2020 TAL Hawassa Half Marathon held in Hawassa, the city of diversity
9 February 2020 Hawassa – the 9 th edition of the Hawassa Half Marathon, in partnership with one of Ethiopia’s leading garment producers TAL Apparel as title sponsor was staged earlier today. The half marathon event has a special place in the life of the city of Hawassa and creates a festival atmosphere: there are […]
The 2019 TAL Hawassa Half-marathon was completed successfully!
Athlete Buzunesh Lemma run the second fastest time in the Hawassa women half-marathon finishing the race 1.17.04 in its 6 years history. Winner of the men half marathon athlete Musa Dabo finished the race at a time of 1:03.34. A total of 120 elite men and women athletes took part in the half-marathon. 2019 TAL […]