የግንቦት ወር እንጦጦ ፓርክ ፕሪዲተር ሩጫ ውድድር 226 ማሳተፍ ችሏል፡፡

Share This Post

Share on facebook
Share on linkedin
Share on twitter
Share on email

በውድድሩ ማማሟቂያ የተሳተፈው ኃይሌ ገብረስላሴ ለተሳተፊዎች መደበኛ የሆነ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ አስፈላጊነት ለተሳተፊዎች ተናግሯል ፡፡ “ያልሮጥኩ ቀን ቀን ምግብ እንዳልበላሁ ነው የምቆጥረው” የሚለው ኃይሌ ጤናማ ለመሆን ከፈለግን ሩጫ የአኗኗራችን አካል ወይም ባህል መሆን እንዴት እንደሚያስፈልግ አስረድቷል ፡፡

የ 5 ኪ.ሜ ሩጫ በወንዶች ምድብ በአብደራዛቅ አለዊ ለሁለተኛ ጊዜበ19:41:99 በሆነ ሰዓት ሲያሽንፍ በሴቶች ውድድር ደግሞ ራያ አማን በ 26:01:25 በሆነ ሰዓት አሸናፊ ሆናለች ፡፡

በሰላሳ የመገናኛ ብዙሃንተወካዮች መካከል በተደረገው ውድድር ታደሰ አቢዩከብስራት ሬዲዮ እና ሃይማኖት ወርቅነህ ከአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ አሸናፊዎቹ ሆነዋል ፡፡

More To Explore

10KM

የ2015 ሌሎችን ለመርዳት እሮጣለሁ ዘመቻ የታቀደለትን ገቢ አሰባስቦ ለሶስት በጎ አድራጎት ድርጅቶች አስረከበ፡፡

በዘመቻው ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ በተለያዩ መንገዶች ተሰብስቧል፡፡ ታህሳስ 27 ቀን 2015 ዓ.ም.፡- ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ከሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ቢሮ ጋር በመተባበር የተለያዩ