ጥር 29 ቀን 2013 ኣ.ም. የሚደረገው የእንጦጦ ፓርክ ፕሬደተር ሩጫ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት የተራዘመ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የዚህ ወርሃዊ ውድድር ለ200 ተሳታፊዎች ብቻ እንደሚደረግ የሚታወቅ ሲሆን የጥር ወር ተሳታፊዎች ምዝገባቸው ተጠብቆ ውድድሩ የሚካሄድበት ተለዋጭ ቀን ላይ የውድድሩ ተካፋይ እንዲሆኑ አስቀድመን የምናሳውቅ መሆናችንን በትህትና እንገልፃለን፡፡
ጥር 29 ቀን 2013 ኣ.ም. የሚደረገው የእንጦጦ ፓርክ ፕሬደተር ሩጫ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት የተራዘመ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የዚህ ወርሃዊ ውድድር ለ200 ተሳታፊዎች ብቻ እንደሚደረግ የሚታወቅ ሲሆን የጥር ወር ተሳታፊዎች ምዝገባቸው ተጠብቆ ውድድሩ የሚካሄድበት ተለዋጭ ቀን ላይ የውድድሩ ተካፋይ እንዲሆኑ አስቀድመን የምናሳውቅ መሆናችንን በትህትና እንገልፃለን፡፡
ጥር 3 ቀን 2015 ዓ.ም.፡- እሁድ የካቲት 05 ቀን 2015 ዓ.ም. የሚካሄደው የ2015 ሶፊ ማልት ሀዋሳ ግማሽ ማራቶን አትሌቶች ውድድር አጠቃላይ ከ400,000 ብር በላይ ሽልማት
በዘመቻው ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ በተለያዩ መንገዶች ተሰብስቧል፡፡ ታህሳስ 27 ቀን 2015 ዓ.ም.፡- ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ከሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ቢሮ ጋር በመተባበር የተለያዩ