አዲስ አበባን የስፖርት ቱሪዝም መዳረሻ በማደረግ የሚገባትን ገፅታ ለማምጣት በስፖርትና መዝናኛ ላይ ትኩረት ሰጥቶ ለመሥራት የሚያስችል ስምምነት ተካሄደ ።

Share This Post

Share on facebook
Share on linkedin
Share on twitter
Share on email

ሰኔ 1፣ 2014 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ፣ በወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ እና በታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ መካከል በዛሬው እለት በከተማዋ እንደ ስፖርት ያሉ ቱሪስቶች የመሳብ አቅም ያላቸውን እንቅስቃሴዎች በጋራ በመተባበር፣ በማልማትና በማበልፅግ የስፖርት ቱሪዝምን እንዲስፋፋ ለመስራት የሶስትዮሽ ስምምነት ተፈራርመዋል።

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ሀላፊ ክብርት ዶክተር ሂሩት ካሳው፣ የወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ሀላፊ አቶ አብርሃም ታደሰ እና የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ መስራች ሻለቃ ሀይሌ ገብረስላሴ በተገኙበት ስምምነቱ ተካሂዷል።

More To Explore

10KM

የ2015 ሌሎችን ለመርዳት እሮጣለሁ ዘመቻ የታቀደለትን ገቢ አሰባስቦ ለሶስት በጎ አድራጎት ድርጅቶች አስረከበ፡፡

በዘመቻው ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ በተለያዩ መንገዶች ተሰብስቧል፡፡ ታህሳስ 27 ቀን 2015 ዓ.ም.፡- ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ከሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ቢሮ ጋር በመተባበር የተለያዩ