ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ 10ኪ.ሜ. በ”RUNNERS WORLD” ምርጥ 10ኪሜ ሩጫዎች ዝርዝር ውስጥ ተቀዳሚውን ቦታ አግኝቷል፡፡

Share This Post

Share on facebook
Share on linkedin
Share on twitter
Share on email

ግንቦት 09 ቀን 2014 ዓ.ም. – ለ21 አመታት ያለመቋረጥ የተካሄደው እና ለበርካታ አትሌቶች የመፎካከሪያ መድረክ በመፍጠር ተቀዳሚ ቦታን የያዘው አመታዊው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ኢንተርናሽናል 10ኪሜ ውድድር በየወሩ የሚወጣው ራነርስ ወርልድ መፅሄት በዚህ ወር ዝርዝሩ ላይ ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በአለም ላይ ካሉ ታዋቂ የ10ኪሜ ውድድሮች ውስጥ በቀዳሚነት ተጠቃሽ ነው ሲል አስፍሮታል፡፡ ራነርስ ወርልድ የተለያዩ የሩጫ ዜናዎችን፤ የስልጠና ጠቃሚ መልእልቶችን፤ አነቃቂ ታሪኮችንና ከሩጫ ጋር ተያያዥ የሆኑ መረጃዎችን በመስጠት በአለም ላይ በማሰራጨት የሚታወቅ የኦን ላይን መፅሄት ነው፡፡

ራነርስ ወርልድ ባሰፈረው ፅሁፍ ላይ አክሎም ታላቁ ሩጫ ላይ በተሳታፊነት የሚታዮ አትሌቶች በተወዳደሩበት አመት የማይታወቁ ቢሆኑም በ5 አመት ጊዜ ውስጥ በአለም አቀፍ ደረጃ ሁሉም በየቤቱ የሚያነሳቸው ታዋቂ አትሌቶች ይሆናሉ ሲልም አክሏል፡፡

22ተኛው ዙር የ2015 ቶታልኢነርጂስ ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ህዳር 11 ቀን 2015 ዓ.ም. ይካሄዳል፡፡   

More To Explore

10KM

የ2015 ሌሎችን ለመርዳት እሮጣለሁ ዘመቻ የታቀደለትን ገቢ አሰባስቦ ለሶስት በጎ አድራጎት ድርጅቶች አስረከበ፡፡

በዘመቻው ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ በተለያዩ መንገዶች ተሰብስቧል፡፡ ታህሳስ 27 ቀን 2015 ዓ.ም.፡- ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ከሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ቢሮ ጋር በመተባበር የተለያዩ